ለፀጥታ አካላት የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ የሰንጋ በሬን ተበረከተላቸው።

ለፀጥታ አካላት የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ የሰንጋ በሬን ተበረከተላቸው።

የኮልሜ ወረዳ አስተዳደር በወረዳው ከተማ ማዕከል "ደልቤና" ላሉት የፀጥታ አካላት የትንሳኤ በዓሉን ምክንያት በማድረግ የሰንጋ በሬን አበርክቶላቸዋል ። #ደልቤና :ሚያዚያ 02/2018 ዓ/ም የኮልሜ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ ክቡር አቶ ፍቅሩ ብርሃኑን…
የማዕድ ማጋራት መርሀ ግብር ተካሄደ ።

የማዕድ ማጋራት መርሀ ግብር ተካሄደ ።

በኮንሶ ዞን በኮልሜ ወረዳ በአባያና ገልገሌ ቀበሌያት የፋስካ በዓልን ምክንያት በማድረግ የማዕድ ማጋራት መርሀ ግብር ተካሄደ ። #ሚያዚያ 04/2018ዓ/ም :በኮልሜ ወረዳ የአባያና የገልገሌ ቀበሌያት አመራሮችና ህብረተሰብ ድጋፍን አሰባስበው የወረዳው ሴቶችና…